ሀዋሳ ከተማ ኤፍሬም አሻሞን አስፈረመ October 27, 2020 In: እግር ኳስ No comments አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 16 ፣ 2013 የመስመር አጥቂው ኤፍሬም አሻሞ ከመቐለ 70 እንደርታ ወደ ሀዋሳ ከተማ በአንድ አመት ውል ተዘዋውሯል፡፡ በቀድሞ ተጫዋቹ ሙሉጌታ ምህረት የሚሰለጥነው ሃዋሳ ከኤፍሬም አሻሞ በተጨማሪም ከደቡብ ፖሊስ ተከላካዩ ዘነበ ከድር እና ግብ ጠባቂውን ዳግም ተፈራ (ቻቺ) በአዲስ ውል ፈርመው ውላቸው ፀድቋል፡፡ በተመመሳሳይ ክለቡ ሰሞኑን የበርካታ ተጨዋቾ... Read more
የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ቡድን የመጀመሪያው ችቦ በይፋ ተለኮሰ February 17, 2020 No comments አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2012 የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ቡድን የመጀመሪያው ችቦ በአዲስ አበባ በይፋ ተለኮሰ። የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴም የኦሎምፒ... Read more